Mark 6:29
TSK
ደቀ መዛሙርቱም ሰምተው መጡ በድኑንም ወስደው ቀበሩት።
TSK
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
ደቀ መዛሙርቱም ሰምተው መጡ በድኑንም ወስደው ቀበሩት።
ሲያጽናኑአት ከእርስዋ ጋር በቤት የነበሩ አይሁድም ማርያም ፈጥና እንደ ተነሣችና እንደ ወጣች ባዩ ጊዜ፥ ወደ መቃብር ሄዳ በዚያ ልታለቅስ መስሎአቸው ተከተሉአት።
እርሱም ከቤተ ሰዎቹ ሁሉ ጋር እግዚአብሔርን የሚያመልክና የሚፈራ ለሕዝብም እጅግ ምጽዋት የሚያደርግ ወደ እግዚአብሔርም ሁልጊዜ የሚጸልይ ነበረ።