Matthew 23:11
TSK
ከእናንተም የሚበልጠው አገልጋያችሁ ይሆናል።
TSK
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
ከእናንተም የሚበልጠው አገልጋያችሁ ይሆናል።
ነገር ግን በተጠራህ ጊዜ፥ የጠራህ መጥቶ። ወዳጄ ሆይ፥ ወደ ላይ ውጣ እንዲልህ፥ ሄደህ በዝቅተኛው ስፍራ ተቀመጥ፤ ያን ጊዜም ከአንተ ጋር በተቀመጡት ሁሉ ፊት ክብር ይሆንልሃል።
እናንተ ግን እንዲህ አትሁኑ፤ ነገር ግን ከእናንተ ታላቅ የሆነ በመካከላችሁ እንደ ታናሽ፥ የሚገዛም እንደሚያገለግል ይሁን።