ብላቴናዬ ሽባ ሆኖ እጅግ እየተሣቀየ በቤት ተኝቶአል ብሎ ለመነው።
TSK
TSK · Matthew 4:24
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
Matthew 8:6
TSK
Matthew 8:28
TSK
ወደ ማዶም ወደ ጌርጋሴኖን አገር በመጣ ጊዜ፥ አጋንንት ያደሩባቸው ሁለት ሰዎች ከመቃብር ወጥተው ተገናኙት፤ እነርሱም ሰው በዚያ መንገድ ማለፍ እስኪሳነው ድረስ እጅግ ክፉዎች ነበሩ።
Matthew 9:26
TSK
ያም ዝና ወደዚያ አገር ሁሉ ወጣ።
Matthew 9:35
TSK
ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረ፥ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ፥ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ፥ በከተማዎችና በመንደሮች ሁሉ ይዞር ነበር።
Matthew 14:1
TSK
¶ በዚያ ዘመን የአራተኛው ክፍል ገዥ ሄሮድስ የኢየሱስን ዝና ሰማ፥
Matthew 17:15
TSK
ብዙ ጊዜ በእሳት ብዙ ጊዜም በውኃ ይወድቃልና።
Mark 1:28
TSK
ዝናውም ወዲያው በየስፍራው ወደ ገሊላ ዙሪያ ሁሉ ወጣ።
Mark 2:3
TSK
አራት ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት።
Luke 2:2
TSK
ቄሬኔዎስ በሶርያ አገር ገዥ በነበረ ጊዜ ይህ የመጀመሪያ ጽሕፈት ሆነ።
Luke 4:33
TSK
በምኵራብም የርኵስ ጋኔን መንፈስ ያደረበት ሰው ነበረ፥ በታላቅ ድምፅም ጮኾ።
Luke 7:17
TSK
ይህም ዝና ስለ እርሱ በይሁዳ ሁሉ በዙሪያውም ባለች አገር ሁሉ ወጣ።
Luke 8:36
TSK
ያዩትም ደግሞ አጋንንት ያደሩበት ሰው እንዴት እንደ ዳነ አወሩላቸው።
Acts 10:38
TSK
እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና፤
Acts 15:41
TSK
አብያተ ክርስትያናትንም እያጸና በሶርያና በኪልቅያ ይዞር ነበር።