Matthew 5:4
TSK
የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፥ መፅናናትን ያገኛሉና።
TSK
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፥ መፅናናትን ያገኛሉና።
ወደ ሴቲቱም ዘወር ብሎ ስምዖንን እንዲህ አለው። ይህችን ሴት ታያለህን? እኔ ወደ ቤትህ ገባሁ፥ ውኃ ስንኳ ለእግሬ አላቀረብህልኝም፤ እርስዋ ግን በእንባዋ እግሬን አራሰች በጠጕርዋም አበሰች።
ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤
ተጨነቁና እዘኑ አልቅሱም፤ ሳቃችሁ ወደ ኀዘን ደስታችሁም ወደ ትካዜ ይለወጥ።