Matthew 24:35
TSK
ሰማይና ምድር ያልፋሉ፥ ቃሌ ግን አያልፍም።
TSK
مراجع Treasury of Scripture Knowledge في መጽሐፍ ቅዱስ.
ሰማይና ምድር ያልፋሉ፥ ቃሌ ግን አያልፍም።
የጌታ ቃል ግን ለዘላለም ይኖራል። በወንጌልም የተሰበከላችሁ ቃል ይህ ነው።
ታላቅና ነጭ ዙፋንን በእርሱም ላይ የተቀመጠውን አየሁ፥ ምድርና ሰማይም ከፊቱ ሸሹ ስፍራም አልተገኘላቸውም።